admin
Sun, 09/28/2025 - 13:35
ሲዳማ እንግዳውን "ዳዎኤ ቡሹ" ብሎ ይቀበላል። ይህ በአማርኛ አቻው እንግዳዬ እንኳን ደህና መጣህልኝ ከሚለው መልዕክትም ይዘላል።
በዚህ ቃል ሲዳማ ጥልቅ ፍቅርን የሚገልፅበትም ሆኖ "እኔ አፈር ይምጣብኝ" እስከማለት የዘለለ እውነታን ነው።
ከ'ዳዎኤ ቡሹ' ሲልቅ ህዝባችን "ሱቁ ሱሩሩ ዳዎኤ" ይላል!!!
የዋህ፣ ጨዋነት ምግባሩ፣ እና አብሮነት ፍቅሩ የሆነ ህዝባችን በዘፈቀደ አይጠራውም ይህን ቃል። አቅፎ ሲስም ከልቡ ነው!!!
ያለውን ሲያቀርብም ጓዳውን ሳይጠይቅ ነው። እኛም እንላለን "ቡሹ ዳዎኤ" አኔራ ዳዎኤ ቡሹ"
ኑ! አብረን በሻፌታ አብሮነታችንን እንቋደስ!!!
adisu
best news